ሙሉውን መጽሐፍ ቅዱስ ከአንድ አመት ባነሰ ግዜ ውስጥናሙና

In today’s readings, do you notice a promise to trust, a command to obey, a truth to embrace, a warning to heed, or an encouragement to rest in?
What do you learn about God, about yourself, or about the world?
Is there one verse or thought that stands out to you today? Talk to God about it.
What do you learn about God, about yourself, or about the world?
Is there one verse or thought that stands out to you today? Talk to God about it.
ቅዱሳት መጻሕፍት
ስለዚህ እቅድ

ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ ሙሉውን መጽሐፍ ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳንን በየእለቱ በማንበብ ይዘልቃል። የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በቅደም ተከተላቸው የተቀመጡ ሲሆን መዝሙራት እና የትንቢት መጻሕፍት እንደየ ታሪክ ቅደም ተከተላቸው እንዲገቡ ተደርገዋል። በየእለቱ የሚነበቡት ሁሉም የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ሐሳቦች ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዴት እንደሚጠቁሙ ይመለከቱበታል። በየሰባት ቀኑ እረፍት በመውሰድ የተማሩት ትምህርት ላይ የተለያዩ ሃሳብ እንዲሰጡ እድል ይሰጣል.
More
ይህንን እቅድ ያቀረቡልንን ላይፍ ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ ይህንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.life.church