መጽሐፍ ቅዱስን በጋራ እናንብብ (ሀምሌ)ናሙና
ስለዚህ እቅድ
![Let's Read the Bible Together (July)](/_next/image?url=https%3A%2F%2Fimageproxy.youversionapi.com%2Fhttps%3A%2F%2Fs3.amazonaws.com%2Fyvplans%2F955%2F1280x720.jpg&w=3840&q=75)
ከ12 ተከታታይ ክፍሎች ክፍል 7፡ ይህ ዕቅድ ማህበረሰቦችን ለ365 ቀናት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በአንድ ላይ እንዲያሳልፋ ይመራቸዋል:: በእያንዳንዱ ወር አዲስ ክፍል ሲጀምሩ ሌሎችም እንዲቀላቀሉ ይጋብዙ:: ይህ ተከታታይ ዕቅድ የድምፅ መፅሐፍ ቅዱሶች ላይም በሚገባ ይሰራል - በቀን ከ20 ደቂቃዎች ያላነሰ ያድምጡ! እያንዳንዱ ክፍል የብሉይ ኪዳንን እና የአዲስ ኪዳንን ምዕራፉች ከተለያዩ የመዝሙረ ዳዊት ክፍሎች ጋር ተካቷል። ክፍል 7 የ 2ኛ ሳሙኤል፣ 1ኛ ነገሥት፣ 2ኛ ነገሥት እና ማርቆስ መፅሐፍትን አካቶ ይዟል::
More
We would like to thank Life.Church for providing this plan. For more information, please visit: www.life.church