ሙሉውን መጽሐፍ ቅዱስ ከአንድ አመት ባነሰ ግዜ ውስጥናሙና

Whole Bible in Less Than a Year

ቀን {{ቀን}} ከ342

The goal of this Plan is to help you grow in your relationship with God, and you’ll also get to explore how the Bible is one story pointing to Jesus. To get the most out of this study, take time to pause and reflect on what God is showing you. So after you read today, consider these questions:

In today’s readings, do you notice a promise to trust, a command to obey, a truth to embrace, a warning to heed, or an encouragement to rest in?

What do you learn about God, about yourself, or about the world?

Is there one verse or thought that stands out to you today? Talk to God about it.
ቀን 1ቀን 3

ስለዚህ እቅድ

Whole Bible in Less Than a Year

ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እቅድ ሙሉውን መጽሐፍ ብሉይ ኪዳን እና ሐዲስ ኪዳንን በየእለቱ በማንበብ ይዘልቃል። የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በቅደም ተከተላቸው የተቀመጡ ሲሆን መዝሙራት እና የትንቢት መጻሕፍት እንደየ ታሪክ ቅደም ተከተላቸው እንዲገቡ ተደርገዋል። በየእለቱ የሚነበቡት ሁሉም የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ሐሳቦች ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዴት እንደሚጠቁሙ ይመለከቱበታል። በየሰባት ቀኑ እረፍት በመውሰድ የተማሩት ትምህርት ላይ የተለያዩ ሃሳብ እንዲሰጡ እድል ይሰጣል.

More

ይህንን እቅድ ያቀረቡልንን ላይፍ ቸርች እናመሰግናለን። ለተጨማሪ መረጃ እባክዎ ይህንን ድህረ ገፅ ይጎብኙ፡ www.life.church