1
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:13
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:7
እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝና፤ ስለዚህ ራሳችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ።
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:26
እኔ ጌታ ቅዱስ ነኝና፥ ለእኔም እንድትሆኑ ከአሕዛብ ለይቻችኋለሁና እናንተ ለእኔ ቅዱሳን ሁኑ።
4
ኦሪት ዘሌዋውያን 20:8
ሥርዓቶቼን ጠብቁ፥ አድርጉአቸውም፤ እኔ የምቀድሳችሁ ጌታ ነኝ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች