1
መጽሐፈ ኢዮብ 22:21-22
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“እንግዲህ አሁንም ከእርሱ ጋር ተስማማ፥ ሰላምም ይኑርህ፥ በዚያም መልካምን ታገኛለህ። ከአፉም ትምህርቱን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ኢዮብ 22:27
ወደ እርሱም ትጸልያለህ፥ እርሱም ይሰማሃል፥ ስእለትህንም ትሰጣለህ።
3
መጽሐፈ ኢዮብ 22:23
ሁሉን ወደሚችል አምላክ ብትመለስ፥ ትደረጃለህ፥ ክፋትንም ከድንኳንህ ብታርቅ፥
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች