1
መጽሐፈ ኢዮብ 23:10
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
የምሄድበትን መንገድ ያውቃል፥ ከፈተነኝም በኋላ እንደ ወርቅ እወጣለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ኢዮብ 23:12
ከተናገራቸው ትእዛዛት አልኮበለልኩም፥ የአፉን ቃል በልቤ ደብቄአለሁ።
3
መጽሐፈ ኢዮብ 23:11
እግሬ ዱካውን ተከትሎአል፥ መንገዱንም ጠብቄአለሁ፥ ከመስመር አልወጣሁም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች