1
ትንቢተ አሞጽ 6:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
በጽዮን ላሉ ዓለመኞች፥ በሰማርያም ተራራ ላይ ተማምነው ለተቀመጡ፥ የእስራኤልም ቤት ወደ እነርሱ ለመጡባቸው ለአሕዛብ አለቆች ወዮላቸው!
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ አሞጽ 6:6
በፋጋ የወይን ጠጅ ለምትጠጡ፥ እጅግ ባማረ ቅባትም ለምትቀቡ፥ ስለ ዮሴፍ መከራ ግን ለማታዝኑ ለእናንተ ወዮላችሁ!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች