1
ዘፍጥረት 4:7
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
መልካም ብታደርግ ተቀባይነትን አታገኝምን? መልካም ባታደርግ ግን፣ ኀጢአት በደጅህ እያደባች ናት፤ ልታሸንፍህ ትፈልጋለች፤ አንተ ግን ተቈጣጠራት።”
ႏွိုင္းယွဥ္
ዘፍጥረት 4:7ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
ዘፍጥረት 4:26
ለሴትም ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደለት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው። በዚያም ዘመን ሰዎች የእግዚአብሔርን ስም መጥራት ጀመሩ።
ዘፍጥረት 4:26ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
ዘፍጥረት 4:9
ከዚያም፣ እግዚአብሔር ቃየንን፣ “ወንድምህ አቤል የት ነው?” አለው። ቃየንም፣ “አላውቅም፤ እኔ የወንድሜ ጠባቂ ነኝን?” ሲል መለሰ።
ዘፍጥረት 4:9ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
ዘፍጥረት 4:10
እግዚአብሔርም እንዲህ አለ፤ “ምንድን ነው ያደረግኸው? የወንድምህ ደም ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።
ዘፍጥረት 4:10ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
ዘፍጥረት 4:15
እግዚአብሔር ግን፣ “የለም! እንደርሱ አይሆንም፤ ማንም ቃየንን ቢገድል፣ ሰባት ዕጥፍ የበቀል ቅጣት ይቀበላል” አለው፤ ስለዚህ፣ ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው እግዚአብሔር በቃየን ላይ ምልክት አደረገለት።
ዘፍጥረት 4:15ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
က်မ္းစာ
အစီအစဥ္
ဗီဒီယို