ኦሪት ዘፍጥረት 5:2

ኦሪት ዘፍጥረት 5:2 አማ54

ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፤ ባረካቸውም። ስማቸውንም በፈጠረበት ቀን አዳም ብሎ ጠራቸው።