ኦሪት ዘፍጥረት 1:7

ኦሪት ዘፍጥረት 1:7 አማ54

እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ፤ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኖች ለየ፤ እንዲሁም ሆነ።