ኦሪት ዘፍጥረት 5:2

ኦሪት ዘፍጥረት 5:2 መቅካእኤ

ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፥ ባረካቸውም። በተፈጠሩም ጊዜ “ሰው” ብሎ ጠራቸው።