1
መዝሙር 7:17
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ስለ ጽድቁ ለእግዚአብሔር ምስጋና አቀርባለሁ፤ የልዑል እግዚአብሔርን ስም በመዝሙር አወድሳለሁ።
Compare
Explore መዝሙር 7:17
2
መዝሙር 7:10
ጋሻዬ ልዑል አምላክ ነው፤ እርሱ ልበ ቅኖችን ያድናቸዋል።
Explore መዝሙር 7:10
3
መዝሙር 7:11
እግዚአብሔር ጻድቅ ዳኛ ነው፤ ቍጣውንም በየዕለቱ የሚገልጥ አምላክ ነው።
Explore መዝሙር 7:11
4
መዝሙር 7:9
ልብንና ኵላሊትን የምትመረምር፣ ጻድቅ አምላክ ሆይ፤ የክፉዎችን ዐመፅ አጥፋ፤ ጻድቁን ግን አጽና።
Explore መዝሙር 7:9
5
መዝሙር 7:1
እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ፤ አንተ መሸሸጊያዬ ነህ፤ ከሚያሳድዱኝ ሁሉ አድነኝ፤ ታደገኝም፤
Explore መዝሙር 7:1
Home
Bible
Plans
Videos