1
መዝሙር 48:14
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ይህ አምላክ ከዘላለም እስከ ዘላለም አምላካችን ነውና፤ እስከ መጨረሻው የሚመራንም እርሱ ነው።
Compare
Explore መዝሙር 48:14
2
መዝሙር 48:1
እግዚአብሔር ታላቅ ነው፤ በአምላካችን ከተማ በተቀደሰው ተራራ ከፍ ያለ ምስጋና ይገባዋል።
Explore መዝሙር 48:1
3
መዝሙር 48:10
አምላክ ሆይ፤ ምስጋናህ እንደ ስምህ፣ እስከ ምድር ዳርቻ ይዘልቃል፤ ቀኝ እጅህም ጽድቅን የተሞላች ናት።
Explore መዝሙር 48:10
Home
Bible
Plans
Videos