1
መዝሙር 47:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ሕዝቦች ሁላችሁ እጆቻችሁን አጨብጭቡ፤ ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር እልል በሉ።
Compare
Explore መዝሙር 47:1
2
መዝሙር 47:2
በምድር ሁሉ ላይ ታላቅ የሆነው ንጉሥ፣ ልዑል እግዚአብሔር የሚያስፈራ ነውና።
Explore መዝሙር 47:2
3
መዝሙር 47:7
እግዚአብሔር የምድር ሁሉ ንጉሥ ነውና፤ ምርጥ ዝማሬ አቅርቡለት።
Explore መዝሙር 47:7
Home
Bible
Plans
Videos