የማቴዎስ ወንጌል 27:33-34

የማቴዎስ ወንጌል 27:33-34 አማ54

ትርጓሜው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደሚባለው ስፍራ በደረሱ ጊዜም፥ በሐሞት የተደባለቀ የወይን ጠጅ ሊጠጣ አቀረቡለት፤ ቀምሶም ሊጠጣው አልወደደም።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች