1 የዮሐንስ መልእክት 4:11-12

1 የዮሐንስ መልእክት 4:11-12 አማ54

ወዳጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ አድርጎ ከወደደን እኛ ደግሞ እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባናል። እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም፤ እርስ በርሳችን ብንዋደድ እግዚአብሔር በእኛ ይኖራል ፍቅሩም በእኛ ፍጹም ሆኖአል።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}