መዝሙረ ዳዊት 100:2-4

መዝሙረ ዳዊት 100:2-4 መቅካእኤ

በደስታም ለጌታ ተገዙ፥ በእልልታም ወደ ፊቱ ግቡ። ጌታ እርሱ አምላክ እንደሆነ እወቁ፥ እርሱ ሠራን፥ እኛም የእርሱ ነን፥ እኛስ ሕዝቡ የማሰማርያውም በጎች ነን። ወደ ደጆቹ በውዳሴ፥ ወደ አደባባዮቹም በምስጋና ግቡ፥ አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥