ኦሪት ዘኍልቊ 6:4

ኦሪት ዘኍልቊ 6:4 መቅካእኤ

ራሱን በለየበት ወራት ሁሉ ከወይን ጠጅ የሚሠራውን ሌላ ነገር ሁሉ እንዲሁም የውስጡን ፍሬ ወይም ግልፋፊውን እንኳ አይብላ።