ወደ ሮም ሰዎች 8:31-32

ወደ ሮም ሰዎች 8:31-32 አማ05

እንግዲህ ስለዚህ ነገር ምን እንላለን? እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ማን ሊቃወመን ይችላል? እግዚአብሔር ለአንድ ልጁ ሳይራራ ስለ እኛ አሳልፎ ከሰጠው እንዴት ከልጁ ጋር ሁሉን ነገር በነጻ አይሰጠንም?

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}