የማቴዎስ ወንጌል 6:25-26

የማቴዎስ ወንጌል 6:25-26 አማ05

ስለዚህ እንዲህ እላችኋለሁ፤ ‘ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ በማለት ስለ ኑሮአችሁ አትጨነቁ፤ ከምግብ ሕይወት፥ ከልብስም ሰውነት አይበልጥምን? እስቲ በሰማይ ላይ ወደሚበሩት ወፎች ተመልከቱ፤ እነርሱ አይዘሩም፤ አያጭዱም፤ በጐተራ አይከቱም፤ ነገር ግን የሰማዩ አባታችሁ ይመግባቸዋል። ታዲያ እናንተ ከወፎች እጅግ ትበልጡ የለምን?

ተዛማጅ ቪዲዮዎች

ከ የማቴዎስ ወንጌል 6:25-26ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች