ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 12:28-29
ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 12:28-29 አማ05
እንግዲህ እኛ የማትናወጠውን መንግሥት ስለምንወርስ እግዚአብሔርን እናመስግን፤ ደስ በሚሰኝበት ሁኔታም በአክብሮትና በፍርሃት እናገልግለው። አምላካችን እንደሚያቃጥል እሳት ነው።
እንግዲህ እኛ የማትናወጠውን መንግሥት ስለምንወርስ እግዚአብሔርን እናመስግን፤ ደስ በሚሰኝበት ሁኔታም በአክብሮትና በፍርሃት እናገልግለው። አምላካችን እንደሚያቃጥል እሳት ነው።