ሁለተኛ መጽሐፈ ነገሥት 7:3

ሁለተኛ መጽሐፈ ነገሥት 7:3 አማ05

ሰውነታቸው የቆዳ በሽታ የያዛቸው አራት ሰዎች ከሰማርያ ቅጽር በር ውጪ ነበሩ፤ እነርሱም እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ፤ “እስክንሞት ድረስ ስለምን በዚህ እንቈያለን?