ትካዜ ምግብ ሆኖኛልና፤ የሥቃይ ጩኸቴም እንደ ውሃ ይፈስሳል። የፈራሁት ነገር መጥቶብኛል፤ የደነገጥሁበትም ደርሶብኛል። ሰላም የለኝም፤ ርጋታም የለኝም፤ ሁከት እንጂ ዕረፍት የለኝም።”
ኢዮብ 3 ያንብቡ
ያዳምጡ ኢዮብ 3
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: ኢዮብ 3:24-26
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች