1
ትንቢተ ሚክያስ 3:8
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
እኔ ግን በደሉን ለያዕቆብ፥ ኃጢአቱንም ለእስራኤል እንድነግር በጌታ መንፈስ ኃይልን፥ ፍትህና ብርታት ተሞልቻለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ሚክያስ 3:11
አለቆችዋ በጉቦ ይፈርዳሉ፥ ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ፥ ነቢዮችዋ በብር ያሟርታሉ፤ “ጌታ በመካከላችን አይደለምን? ክፉ ነገር በእኛ ላይ አይመጣብንም” እያሉ በጌታ ይደገፋሉ።
3
ትንቢተ ሚክያስ 3:4
የዚያን ጊዜ ወደ ጌታ ይጮኻሉ፥ እርሱ ግን አይመልስላቸውም፤ በዚያን ጊዜ ፊቱን ከእነርሱ ይሰውራል፥ ሥራቸው ክፉ ነውና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች