1
መጽሐፈ ኢዮብ 25:2
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“ገዢነትና መፈራት በእርሱ ዘንድ ናቸው፥ በከፍታውም ሰላምን የሚያሰፍን ነው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ኢዮብ 25:5-6
እነሆ፥ ጨረቃ እንኳ ብሩህ ካልሆነች፥ ከዋክብትም በፊቱ ንጹሐን ካልሆኑ። ይልቁንስ ፈራሽ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ!”
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች