መጽሐፈ ኢዮብ 25:5-6

መጽሐፈ ኢዮብ 25:5-6 መቅካእኤ

እነሆ፥ ጨረቃ እንኳ ብሩህ ካልሆነች፥ ከዋክብትም በፊቱ ንጹሐን ካልሆኑ። ይልቁንስ ፈራሽ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ!”