1
1ኛ መጽሐፈ ዜና መዋዕል 4:10
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ያቤጽም፦ “እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ይሁን፤ እንዳይጎዳኝም ከክፋት ጠብቀኝ” ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
1ኛ መጽሐፈ ዜና መዋዕል 4:9
ያቤጽም ከወንድሞቹ ይልቅ የተከበረ ነበረ፤ እናቱም፦ “በጣር ወልጄዋለሁና” ብላ ስሙን፦ ያቤጽ ብላ ጠራችው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች