1
የሉቃስ ወንጌል 15:20
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
ተነሥቶም ወደ አባቱ ሄደ፤ አባቱም ከሩቅ አየውና ራራለት፤ ሮጦም አንገቱን አቅፎ ሳመው።
Compare
የሉቃስ ወንጌል 15:20ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
2
የሉቃስ ወንጌል 15:24
ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፤ አሁን ግን ሕያው ሆኖአልና፥ ጠፍቶም ነበር፤ ተገኝቶአልና ደስ ይላቸውም ጀመር።
የሉቃስ ወንጌል 15:24ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
3
የሉቃስ ወንጌል 15:7
እላችኋለሁ፥ እንዲሁ ንስሓ ከማያስፈልጋቸው ከዘጠና ዘጠኙ ጻድቃን ይልቅ ንስሓ ስለሚገባ ስለ አንድ ኀጢኣተኛ በሰማያት ፍጹም ደስታ ይሆናል።
የሉቃስ ወንጌል 15:7ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
4
የሉቃስ ወንጌል 15:18
ተነሥቼ ወደ አባቴ ልሂድና እንዲህ ልበለው፦ ‘አባቴ ሆይ፥ በሰማይም፥ በፊትህም በደልሁ።
የሉቃስ ወንጌል 15:18ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
5
የሉቃስ ወንጌል 15:21
ልጁም፦ ‘አባቴ ሆይ፥ በሰማይም፥ በፊትህም በደልሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅህ ልባል አይገባኝም፤ ነገር ግን ከአገልጋዮችህ እንደ አንዱ አድርገኝ’ አለው።
የሉቃስ ወንጌል 15:21ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
6
የሉቃስ ወንጌል 15:4
“ከእናንተ መካከል መቶ በጎች ያሉት ሰው ቢኖር፥ ከእነርሱ አንዲቱ ብትጠፋው ዘጠና ዘጠኙን በምድረ በዳ ትቶ እስኪያገኛት ድረስ ይፈልጋት ዘንድ ወደ ጠፋችው ይሄድ የለምን?
የሉቃስ ወንጌል 15:4ਪੜਚੋਲ ਕਰੋ
Home
ਬਾਈਬਲ
Plans
ਵੀਡੀਓ