1
የሉቃስ ወንጌል 15:20
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ስለዚህ ተነሥቶ ወደ አባቱ ሄደ። “አባቱም ገና በሩቅ ሳለ ልጁን አየው፤ ራርቶለትም ወደ እርሱ ሮጠ፤ ዕቅፍ አድርጎም ሳመው።
နှိုင်းယှဉ်
የሉቃስ ወንጌል 15:20ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
የሉቃስ ወንጌል 15:24
ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፥ እነሆ፥ አሁን በሕይወት አለ፤ ጠፍቶ ነበር፤ ተገኘ’፤ መደሰትም ጀመሩ።
የሉቃስ ወንጌል 15:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
የሉቃስ ወንጌል 15:7
ንስሓ መግባት ከማያስፈልጋቸው ዘጠና ዘጠኝ ደጋግ ሰዎች ይልቅ ንስሓ በሚገባ አንድ ኃጢአተኛ ምክንያት በሰማይ እንዲሁ ደስታ ይሆናል እላችኋለሁ።”
የሉቃስ ወንጌል 15:7ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
የሉቃስ ወንጌል 15:18
ተነሥቼ ወደ አባቴ ልሂድና፦ አባባ፥ በእግዚአብሔርና በአንተ ፊት በድያለሁ፤
የሉቃስ ወንጌል 15:18ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
የሉቃስ ወንጌል 15:21
ልጁም ‘አባባ፥ በእግዚአብሔርና በአንተ ፊት በድያለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅህ ልባል አይገባኝም’ አለ።
የሉቃስ ወንጌል 15:21ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
6
የሉቃስ ወንጌል 15:4
“ከእናንተ መካከል መቶ በግ ያለው ሰው ከመቶዎቹ አንድ በግ ቢጠፋበት ዘጠና ዘጠኙን በዱር ትቶ የጠፋውን እስኪያገኝ ድረስ ለመፈለግ የማይሄድ ማነው?
የሉቃስ ወንጌል 15:4ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
ကျမ်းစာ
အစီအစဉ်
ဗီဒီယို