1
የዮሐንስ ወንጌል 2:11
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ኢየሱስ ይህን የተአምራት ሁሉ መጀመሪያ የሆነውን ተአምር በገሊላ ምድር በቃና ከተማ አደረገ፤ በዚህም ዐይነት ክብሩን ገለጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።
Харьцуулах
የዮሐንስ ወንጌል 2:11 г судлах
2
የዮሐንስ ወንጌል 2:4
ኢየሱስም “እናቴ ሆይ! ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም” አላት።
የዮሐንስ ወንጌል 2:4 г судлах
3
የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8
ኢየሱስ አገልጋዮቹን “ጋኖቹን ውሃ ሙሉአቸው” አላቸው፤ እነርሱም እስከ አፋቸው ሞሉአቸው። ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አገልጋዮቹን፦ “በሉ አሁን ቀድታችሁ ለግብዣው ኀላፊ ስጡት” አላቸው፤ እነርሱም ወስደው ሰጡት።
የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8 г судлах
4
የዮሐንስ ወንጌል 2:19
ኢየሱስም “ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱትና እኔ በሦስት ቀን መልሼ እሠራዋለሁ” አላቸው።
የዮሐንስ ወንጌል 2:19 г судлах
5
የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16
በዚህ ጊዜ የገመድ ጅራፍ አበጀና ሰዎችን ሁሉ፥ ከበጎችና ከበሬዎች ጋር ከቤተ መቅደስ አስወጣቸው፤ የገንዘብ ለዋጮችንም ገንዘብ በተነ፤ ጠረጴዛዎቻቸውንም ገለባበጠ። ርግብ የሚሸጡትንም ሰዎች “ይህን ሁሉ ወዲያ ውሰዱ! የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት!” አላቸው።
የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳ
Видео