1
ዘፍጥረት 12:2-3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
“ታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ፤ ደግሞም እባርክሃለሁ፤ ስምህን ገናና አደርገዋለሁ፤ ለሌሎች በረከት ትሆናለህ። የሚባርኩህን እባርካለሁ፤ የሚረግሙህን ረግማለሁ፤ የምድር ነገዶችም፣ በአንተ ይባረካሉ።”
Mampitaha
Mikaroka ዘፍጥረት 12:2-3
2
ዘፍጥረት 12:1
እግዚአብሔር አብራምን እንዲህ አለው፤ “ከአገርህ ከወገንህ ተለይተህ እኔ ወደማሳይህ ምድር ሂድ።
Mikaroka ዘፍጥረት 12:1
3
ዘፍጥረት 12:4
ስለዚህ አብራም እግዚአብሔር እንዳዘዘው ወጣ፤ ሎጥም ዐብሮት ሄደ። አብራም ከካራን ሲወጣ ዕድሜው 75 ዓመት ነበረ።
Mikaroka ዘፍጥረት 12:4
4
ዘፍጥረት 12:7
እግዚአብሔርም ለአብራም ተገልጦ፣ “ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ” አለው። እርሱም ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ ስፍራ መሠዊያ ሠራ።
Mikaroka ዘፍጥረት 12:7
Fidirana
Baiboly
Planina
Horonan-tsary