1
ኦሪት ዘጸአት 1:17
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፤ የግብፅ ንጉሥም እንዳዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
Bandingkan
Telusuri ኦሪት ዘጸአት 1:17
2
ኦሪት ዘጸአት 1:12
ነገር ግን እንዳስጨነቁአቸው መጠን እንዲሁ በዙ፤ እጅግም ጸኑ፤ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ተጸይፈዋቸው ነበር።
Telusuri ኦሪት ዘጸአት 1:12
3
ኦሪት ዘጸአት 1:21
እንዲህም ሆነ፤ አዋላጆች እግዚአብሔርን ስለ ፈሩ ቤተሰብን ሰጣቸው።
Telusuri ኦሪት ዘጸአት 1:21
4
ኦሪት ዘጸአት 1:8
በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ።
Telusuri ኦሪት ዘጸአት 1:8
Beranda
Alkitab
Rencana
Video