1
የዮሐንስ ወንጌል 2:11
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።
مقایسه
የዮሐንስ ወንጌል 2:11 را جستجو کنید
2
የዮሐንስ ወንጌል 2:4
ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።
የዮሐንስ ወንጌል 2:4 را جستجو کنید
3
የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8
ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው። አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።
የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8 را جستجو کنید
4
የዮሐንስ ወንጌል 2:19
ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።
የዮሐንስ ወንጌል 2:19 را جستجو کنید
5
የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16
የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥ ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው።
የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16 را جستجو کنید
خانه
كتاب مقدس
برنامههای مطالعه
ویدیوها