1
መጽሐፈ መዝሙር 57:1
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አምላክ ሆይ! ራራልኝ፤ ማረኝ፤ ለደኅንነቴ አንተ ዘንድ እሸሸጋለሁ፤ አደጋው እስኪያልፍ ድረስ በጥበቃህ ሥር እከለላለሁ።
Compare
Explore መጽሐፈ መዝሙር 57:1
2
መጽሐፈ መዝሙር 57:10
ዘለዓለማዊ ፍቅርህ ከሰማያት በላይ ነው፤ ታማኝነትህም ወደ ጠፈር ይደርሳል።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 57:10
3
መጽሐፈ መዝሙር 57:2
የሚያስፈልገኝን ሁሉ ወደሚሰጠኝ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጣራለሁ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 57:2
4
መጽሐፈ መዝሙር 57:11
አምላክ ሆይ! ከሰማያት ሁሉ በላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም ከምድር ሁሉ በላይ ይሁን።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 57:11
Home
Bible
Plans
Videos