1
መጽሐፈ መዝሙር 43:5
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
እኔ ለምን ተስፋ እቈርጣለሁ? ለምንስ እጨነቃለሁ? በእግዚአብሔር እተማመናለሁ። ስለሚረዳኝም እርሱን አመሰግናለሁ።
Compare
Explore መጽሐፈ መዝሙር 43:5
2
መጽሐፈ መዝሙር 43:3
ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ እየመሩ ወደ ተቀደሰው ተራራህ፥ ወደ ማደሪያ መቅደስህም ያምጡኝ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 43:3
3
መጽሐፈ መዝሙር 43:1
አምላክ ሆይ! ፍረድልኝ፤ በአንተ ከማያምኑ አሕዛብ ፊት ስለ እኔ ተከራከርልኝ፤ ከአታላዮችና ከክፉ ሰዎችም እጅ አድነኝ።
Explore መጽሐፈ መዝሙር 43:1
Home
Bible
Plans
Videos