1
መዝሙር 12:6
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
የእግዚአብሔር ቃል የጠራ ቃል ነው፤ ሰባት ጊዜ እንደ ተጣራ፣ በምድር ላይ በከውር እንደ ተፈተነ ብር ነው።
Compare
Explore መዝሙር 12:6
2
መዝሙር 12:7
እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ትጠብቀናለህ፤ ከዚህም ትውልድ ለዘላለም ትከልለናለህ።
Explore መዝሙር 12:7
3
መዝሙር 12:5
እግዚአብሔር፣ “ስለ ድኾች መከራ፣ ስለ ችግረኞችም ጩኸት፣ አሁን እነሣለሁ፤ በናፈቁትም ሰላም አኖራቸዋለሁ” ይላል።
Explore መዝሙር 12:5
Home
Bible
Plans
Videos