የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በእግዚአብሔርም ታመኑ።
የጽድቅን መሥዋዕት አቅርቡ፤ በእግዚአብሔርም ታመኑ።
ለእግዚአብሔር ትክክለኛውን መሥዋዕት አቅርቡ፤ እምነታችሁንም በእርሱ ላይ አድርጉ።
ፍሩ፥ ኃጢአትንም አትሥሩ፥ በመኝታችሁ ሳላችሁ በልባችሁ አስቡ፥ ዝምም በሉ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች