ዮሴፍም ወንድሞቹን ዐወቃቸው፤ እነርሱ ግን አላወቁትም፤ ዮሴፍም አይቶት የነበረውን ሕልም ዐሰበ።
ዮሴፍ ወንድሞቹን ቢያውቃቸውም እንኳ እነርሱ ግን አላወቁትም።
ዮሴፍም ወንድሞቹን አወቃቸው እነርሱ ግን አላወቁትም፤
ዮሴፍ ወንድሞቹን ያወቃቸው ቢሆንም እንኳ እነርሱ አላወቁትም ነበር፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች