የማቴዎስ ወንጌል 8:1-2

የማቴዎስ ወንጌል 8:1-2 አማ54

ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት። እነሆም፥ ለምጻም ቀርቦ፦ ጌታ ሆይ፥ ብትወድስ ልታነጻኝ ትችላለህ እያለ ሰገደለት።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች