የሉቃስ ወንጌል 22:42-44

የሉቃስ ወንጌል 22:42-44 አማ54

ብትፈቅድ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ እያለ ይጸልይ ነበር። ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው። በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር፤ ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደ ደም ነጠብጣብ ነበረ።

ከ የሉቃስ ወንጌል 22:42-44ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች