ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 10:17-18

ወደ ዕብራውያን የተላከ መልእክት 10:17-18 አማ54

ብሎ ከተናገረ በኋላ፥ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል። የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም።