ኦሪት ዘፍጥረት 23:3-6

ኦሪት ዘፍጥረት 23:3-6 አማ54

አብርሃምም ከሬሳው አጠገብ ተነሣ። ለኬጢ ልጆችም እንዲህ ሲል ተናገረ፦ እኔ በእናንተ ዘንድ ስደተኛና መጻተኛ ነኝ በእናንተ ዘንድ የመቃብር ርስት ስጡኝ፥ ሬሳዬንም ከፊቴ ልቅበር። የኬጢ ልጆችም ለአብርሃም መለሱ፥ አሉትም፦ ጌታ ሆይ ስማን፤ አንተ በእኛ መካከለ ከእግዚአብሔር አለቃ ነህ ከመቃብር ስፍራችን በመልካሙ ቦታ ሬሳህን ቅበር፤ ሬሳህን ትቀብር ዘንድ ከእኛ መቃብሩን የሚከለክልህ የለም።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}