1 የጴጥሮስ መልእክት 5:7-8

1 የጴጥሮስ መልእክት 5:7-8 አማ54

እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። በመጠን ኑሩ ንቁም፥ ባላጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሣ አንበሳ ይዞራልና፤

ከ 1 የጴጥሮስ መልእክት 5:7-8ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች