አቤቱ፥ በኀይሌ እወድድሃለሁ። እግዚአብሔር ኀይሌ፥ አምባዬ፥ መድኀኒቴ፥ አምላኬ፥ በእርሱም የምተማመንበት ረዳቴ፥ መታመኛዬና የደኅንነቴ ቀንድ፥ መጠጊያዬም ነው። እግዚአብሔርን በጠራሁት ጊዜ ከጠላቶቼ እድናለሁ። የሞት ጣር ያዘኝ፥ የዐመፅ ፈሳሽም አወከኝ፤ የሲኦል ጣር ከበበኝ፤ የሞት ወጥመድም ደረሰብኝ።
መዝሙረ ዳዊት 17 ያንብቡ
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: መዝሙረ ዳዊት 17:1-5
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች