መጽሐፈ ምሳሌ 14:27

መጽሐፈ ምሳሌ 14:27 አማ2000

የእግዚአብሔር ትእዛዝ የሕይወት ምንጭ ነው። ሰዎችንም ከሞት ወጥመድ እንዲያመልጡ ያደርጋል።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}