ወደ ፊል​ጵ​ስ​ዩስ ሰዎች 4:6-7

ወደ ፊል​ጵ​ስ​ዩስ ሰዎች 4:6-7 አማ2000

በም​ንም አት​ጨ​ነቁ፤ ነገር ግን በሁሉ ነገር ጸልዩ ማል​ዱም፤ እያ​መ​ሰ​ገ​ና​ች​ሁም ልመ​ና​ች​ሁን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግለጡ። ሁሉ የሚ​ገ​ኝ​ባት፥ ከል​ቡ​ናና ከአ​ሳብ ሁሉ በላይ የም​ት​ሆን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰላም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ልባ​ች​ሁ​ንና አሳ​ባ​ች​ሁን ታጽ​ናው።

ከ ወደ ፊል​ጵ​ስ​ዩስ ሰዎች 4:6-7ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች