የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 11:25

የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 11:25 አማ2000

በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ “አባት ሆይ! የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች