መዝሙረ ዳዊት 130:1-5

መዝሙረ ዳዊት 130:1-5 መቅካእኤ

አቤቱ፥ አንተን ከጥልቅ ጠራሁህ። አቤቱ፥ ድምፄን ስማ፥ ጆሮህ የልመናዬን ቃል ያድምጥ። አቤቱ፥ ኃጢአትን ብትይዝ፥ አቤቱ፥ ማን ይቆማል? ይቅርታ በአንተ ዘንድ ነውና። አቤቱ ተስፋ አደረግሁ፥ ነፍሴ ጠበቀች፥ በቃሉ ታመንኩ።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}