የማርቆስ ወንጌል 6:5-6

የማርቆስ ወንጌል 6:5-6 መቅካእኤ

እዚያም በጥቂት ሕመምተኞች ላይ እጁን ጭኖ ከመፈወሱ በስተቀር ምንም ታምራት ሊሠራ አልቻለም፤ ባለማመናቸውም ተደነቀ። ከዚህም በኋላ ኢየሱስ በየመንደሩ እየተዘዋወረ ያስተምር ነበር።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች