ኦሪት ዘፍጥረት 7:23-24

ኦሪት ዘፍጥረት 7:23-24 መቅካእኤ

እግዚአብሔር በምድር ላይ ያለውን ሕያው ፍጥረት ሁሉ፥ ሰዎችንም፥ እንስሶችንም፥ ወፎችንም፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶች ሳይቀሩ ሁሉንም አጠፋ። ከሞት የተረፉት ኖኅና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩት ብቻ ነበሩ። ውሃውም እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}